የዕለቱ ጥቅስ

ፍቅራችሁ በጥልቅ እውቀትና በማስተዋል ሁሉ በዝቶ እንዲትረፈረፍ እጸልያለሁ። ይኸውም ከሁሉ የሚሻለውን ለይታችሁ እንድታውቁ፣ እስከ ክርስቶስም ቀን ድረስ ንጹሓንና ነቀፋ የሌለባችሁ እንድትሆኑ፣ ለእግዚእብሔር ክብርና ምስጋና በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በሚገኘው የጽድቅ ፍሬ እንድትሞሉ ነው።

ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 1:9
አጋሩ

የእርስዎ ማበረታታ በእጅጉ ይጠቅመናል

የእርስዎ ታሪክ እንዲህ አይነቱን ድረ ገጽ ለመንገባት ያግዘናል