የዕለቱ ጥቅስፍቅራችሁ በጥልቅ እውቀትና በማስተዋል ሁሉ በዝቶ እንዲትረፈረፍ እጸልያለሁ። ይኸውም ከሁሉ የሚሻለውን ለይታችሁ እንድታውቁ፣ እስከ ክርስቶስም ቀን ድረስ ንጹሓንና ነቀፋ የሌለባችሁ እንድትሆኑ፣ ለእግዚእብሔር ክብርና ምስጋና በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በሚገኘው የጽድቅ ፍሬ እንድትሞሉ ነው።ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 1:9 የአማርኛ የድምጽ መልዕክቶች የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም አማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ በድምጽ ጽሑፍና ምስል በአማርኛ